አርነት በምርኮ ውስጥ ላሉት (Liberty to the Captives): የስልጠና መምሪያ

አርነት በምርኮ ውስጥ ላሉት ከእስልምና ቀንበር ለመላቀቅ የሚያስችሉ ለየት ያሉ ሐሳቦችን ያቀርባል፡፡ 'የእግዚአብሔርን ልጆች የከበረ ነጻነት' ለመቀዳጀት (ሮሜ 8፡21) የመስቀሉን ኃይል መለማመድ የሚያስችሉ ተግባራዊ ቁልፎችን ይዟል፡፡

የተጠቀሱት ጸሎቶችና አዋጆች በስድስቱም አህጉራት በተግባር የተፈተኑ ናቸው፡፡ ሰዎችን ከእስራት ነፃ የማውጣት፣ ትውልድን የያዙትን ብርቱ ኃይላት የማስለቀቅ እንዲሁም ሰዎች የክርስቶስን የማዳን ኃይል ድፍረትን በተሞላና ውጤታማ በሆነ መንገድ መመስከር ይችሉ ዘንድ የማገዝ ፋይዳቸው የተረጋገጠ ነው፡፡

1146897164
አርነት በምርኮ ውስጥ ላሉት (Liberty to the Captives): የስልጠና መምሪያ

አርነት በምርኮ ውስጥ ላሉት ከእስልምና ቀንበር ለመላቀቅ የሚያስችሉ ለየት ያሉ ሐሳቦችን ያቀርባል፡፡ 'የእግዚአብሔርን ልጆች የከበረ ነጻነት' ለመቀዳጀት (ሮሜ 8፡21) የመስቀሉን ኃይል መለማመድ የሚያስችሉ ተግባራዊ ቁልፎችን ይዟል፡፡

የተጠቀሱት ጸሎቶችና አዋጆች በስድስቱም አህጉራት በተግባር የተፈተኑ ናቸው፡፡ ሰዎችን ከእስራት ነፃ የማውጣት፣ ትውልድን የያዙትን ብርቱ ኃይላት የማስለቀቅ እንዲሁም ሰዎች የክርስቶስን የማዳን ኃይል ድፍረትን በተሞላና ውጤታማ በሆነ መንገድ መመስከር ይችሉ ዘንድ የማገዝ ፋይዳቸው የተረጋገጠ ነው፡፡

15.99 In Stock
አርነት በምርኮ ውስጥ ላሉት (Liberty to the Captives): የስልጠና መምሪያ

አርነት በምርኮ ውስጥ ላሉት (Liberty to the Captives): የስልጠና መምሪያ

አርነት በምርኮ ውስጥ ላሉት (Liberty to the Captives): የስልጠና መምሪያ

አርነት በምርኮ ውስጥ ላሉት (Liberty to the Captives): የስልጠና መምሪያ

Paperback

$15.99 
  • SHIP THIS ITEM
    In stock. Ships in 1-2 days.
  • PICK UP IN STORE

    Your local store may have stock of this item.

Related collections and offers


Overview

አርነት በምርኮ ውስጥ ላሉት ከእስልምና ቀንበር ለመላቀቅ የሚያስችሉ ለየት ያሉ ሐሳቦችን ያቀርባል፡፡ 'የእግዚአብሔርን ልጆች የከበረ ነጻነት' ለመቀዳጀት (ሮሜ 8፡21) የመስቀሉን ኃይል መለማመድ የሚያስችሉ ተግባራዊ ቁልፎችን ይዟል፡፡

የተጠቀሱት ጸሎቶችና አዋጆች በስድስቱም አህጉራት በተግባር የተፈተኑ ናቸው፡፡ ሰዎችን ከእስራት ነፃ የማውጣት፣ ትውልድን የያዙትን ብርቱ ኃይላት የማስለቀቅ እንዲሁም ሰዎች የክርስቶስን የማዳን ኃይል ድፍረትን በተሞላና ውጤታማ በሆነ መንገድ መመስከር ይችሉ ዘንድ የማገዝ ፋይዳቸው የተረጋገጠ ነው፡፡


Product Details

ISBN-13: 9781923067165
Publisher: Deror Books
Publication date: 02/22/2024
Pages: 282
Product dimensions: 5.50(w) x 8.50(h) x 0.59(d)
Language: Amharic
From the B&N Reads Blog

Customer Reviews